Monday, March 31, 2014

የአቶ ድሪባ ኩማ አስተዳደርና በቅሬታ የምትናጠው አዲስ አበባ

በአዲስ ከንቲባና ነባር ካቢኔ ሥራውን የጀመረው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰባተኛ ወሩን ይዟል፡፡
አስተዳደሩ የቆየባቸው ሰባት ወራት የሥራ ክንውን የከተማውን ነዋሪዎች ብሶትና ችግር የፈታ ሳይሆን፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ጐልተው የታዩበት ነበር ማለት ይቻላል፡፡

Thursday, March 6, 2014

More refugees are subjected to espionage

Refugees who are granted residence in Norway subjected to monitoring and intimidation from home.

 We can not quantify, for here is the big unknown. However, we find that the extent of refugee espionage increases in line with that more refugees to Norway, says communications director Trond Hugubakken Police Security Service (PST) to Our Country.