Saturday, November 29, 2014

Wednesday, November 12, 2014

NEW RAILWAY LINE IN ETHIOPIA

 Addis Ababa: November 12, 2014 (FBC) - ABB has won orders worth around $16 million to supply traction substations and auxiliary power supply for a new rail corridor in Ethiopia.

The Awash-Kombolcha-Weldia line is part of a five-year growth and transformation plan being implemented by the

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቃሊቲ ጉምሩክ ጽሕፈት ቤት ከፍተኛ ኦፊሰር፣ አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡