Saturday, June 29, 2013

Exploring the fact: ወይዘሮ አዜብ እና ”ለመንግስት ተመላሽ ሊደረግ የነበረ ሰባ ሚሊዮን ብር (70....

Exploring the fact: ወይዘሮ አዜብ እና ”ለመንግስት ተመላሽ ሊደረግ የነበረ ሰባ ሚሊዮን ብር (70....: ስብሃት ነጋ …ህዝብን የሚያደነቁሩትን እነበረከትንና የጋሪ ፈረስ የሆኑት ሃ/ማሪያምን እርቃናቸውን አስቀሩ:: ሽማግሌውን በቅርብ የሚያውቋቸው የፓርቲው ሰዎች « ስብሃት ከበረሃ ጀምሮ በቀለኛ ነው። ጥርሱ ውስጥ የገባን ...

ወይዘሮ አዜብ እና ”ለመንግስት ተመላሽ ሊደረግ የነበረ ሰባ ሚሊዮን ብር (70.000.000)


qw
ስብሃት ነጋ …ህዝብን የሚያደነቁሩትን እነበረከትንና የጋሪ ፈረስ የሆኑት ሃ/ማሪያምን እርቃናቸውን አስቀሩ::
ሽማግሌውን በቅርብ የሚያውቋቸው የፓርቲው ሰዎች « ስብሃት ከበረሃ ጀምሮ በቀለኛ ነው። ጥርሱ ውስጥ የገባን ሰው ካላስወገደ እንቅልፍ አይወስደውም፤ ብዙ ሰው አጥፍቶዋል። አሁንም አዜብን እግር በእግር የሚከታተለው ለዚሁ ነው» ይላሉ።

Wednesday, June 26, 2013

Exploring the fact: Norway will not protest at U.S. surveillance

Exploring the fact: Norway will not protest at U.S. surveillance: While EU commissioner Viviane Reding calls U.S. surveillance scandal, the Norwegian government satisfied with the explanations they have ...

Norway will not protest at U.S. surveillance




While EU commissioner Viviane Reding calls U.S. surveillance scandal, the Norwegian government satisfied with the explanations they have received from the Americans.

Monday, June 24, 2013

Exploring the fact: ENTC Norway chapter held talks with Norwegian offi...

Exploring the fact: ENTC Norway chapter held talks with Norwegian offi...: ENTC Norway chapter held talks with Norwegian officials about illegal bond sales by the Woyanne junta Ethiopian National Transitional C...

ENTC Norway chapter held talks with Norwegian officials


ENTC Norway chapter held talks with Norwegian officials about illegal bond sales by the Woyanne junta

Ethiopian National Transitional Council (ENTC) representative in Norway, Ato Girum Zeleke, and other members of the ENTC chapter spoke with officials of the Norwegian Ministry of Finance and Financial Supervisory Authority of Norway to find out about legality of diplomats selling bonds in Norway.

Exploring the fact: የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት የኖርዌይ ቻፕተር በኦስሎ ከተማ የተሳካ ...

Exploring the fact: የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት የኖርዌይ ቻፕተር በኦስሎ ከተማ የተሳካ ...: የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት የኖርዌይ ቻፕተር ጠቅላላ ህዝባዊ ስብሰባውን ሰኔ-15, 2005  ዓ.ም (ጁን 22 ቀን 2013 ) ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በተገኙበት ታሪካዊና  ...