Thursday, October 31, 2013

የኢዴፓ_ገበና_ሲገለጥ (ሊነበብ የሚገባው ደባ)

ልደቱ_አያሌው_ኢዴፓ_በየትኛው_ሞራሉ_ነው_ተቃዋሚውንም_ይሁን_ገዢውን_ፓርቲ_የሚተቸው??
የአቶ ልደቱ አያለውን መጽሃፍ የጻፈው በወያኔ ልዩ ትእዛዝ አቶ
ገነነ አሰፋ ነው።

Ethiopian opposition alleges killings, abuse

AFP Addis Ababa — A leading Ethiopian opposition party said in a report Thursday that scores of its members and supporters had been killed, abused or jailed over the past two years.
Ethiopian opposition leader Negasso Gidada
Ethiopian opposition leader Negasso Gidada in Addis Ababa on October 6, 2010 (AFP/File, Aaron Maasho)

ሰማያዊ ፓርቲ” የአመራር ሽግሽግ አደረገ

“ሰማያዊ ፓርቲ” የአመራር ሽግሽግ አደረገ፤ ሰማያዊ ፓርቲ በተጓደሉ የፓርቲዎች አመራሮች ምትክና በአሁኑ ወቅት አመራር ላይ የሚገኙ አመራሮች መካከል ሽግሽግ አደረገ። የፓርቲው ብሔራዊ ም/ቤት አባላት ሰሞኑን ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ሁለት አዳዲስ የፓርቲው አመራሮች ኃላፊነት

ፊን ፊሸር ሰላዩ ቫይረስ

ፊን ፊሸር የተባለ የስለላ የኮምፕዩተር ፕሮግራም በዓለም 25 ሀገሮች ዉስጥ መሠራጨቱንና መንግስታቱም የገዛ ዜጎቻቸዉን ለመሠለል እንደሚጠቀሙበት አንድ ጥናት አመለከተ። ኢትዮጵያ ዉስጥም በሠፊዉ ሥራ ላይ እየዋለ መሆኑን ጥናቱ ይፋ አድርጓል።
የኢንተርኔት ቫይረሱ ኮምፕዩተር ዉስጥ ከገባ ግለሰቦች በኮምፕዩተራቸዉ ላይ

Tuesday, October 29, 2013

LISTEN TO ENTC WEEK 4 RADIO PROGRAM

http://etntc.org/ENTC/wp/wp-content/radio/radio_week4.mp3

Witness for the International Criminal Court

On October 11-12, 2013, the African Union (AU) will gather in Addis Ababa, Ethiopia to formally withdraw from the Rome Statute in supremely dramatic form. The world for the first time will witness a choreographed denunciation (announcement of termination) of an international treaty by an entire continent. This act of collective abrogation will be the greatest affront to the rule of international law since the end of World War II.

Monday, October 28, 2013

የኢትዮጲያ ወዳጆች በሙሉ እንዲገኙ የከበረ ጥሪ እናቀርባለን

በቅርቡ ከኢትዮጲያ ኦጋዴን/ሶማሌ ክልል በድብቅ ወጥቶ በስዊዲን ቴሌቪዥን የተላለፈው ዶክመንተሪ ፊልም የዓለም ህብረተሰብን ያስደነገጠና ያስቆጣ በመሆን የወያኔን አረመኔአዊ አገዛዝ በድጋሚ አጋልጧል ።