Thursday, January 29, 2015

CPJ, rights groups slam Dawit Kebede over allegations

The Committee to Protect Journalists (CPJ), Oakland Institute (OI) and Survival International (SI) have strongly rejected and condemned Dawit Kebede’s recent allegations against several global advocacy groups.  The groups said such an irresponsible and unsubstantiated allegation that has no factual basis is not expected of someone who claims to a journalist committed to informing others.Dawit Kebede’s recent allegations against CPJ
Dawit Kebede, who was one of the four recipients of CPJ’s International Press Freedom Award in 2010, recently appeared on the state-run ETV and accused CPJ, Oakland Institute , Freedom House, Human Rights Watch, Amnesty International, International Rivers, Survival International and the International Crisis Group of being tools of imposing Western hegemony. “These organizations are part of an overall allegiance to control the world under one single ideology,” he had asserted.

የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ በኢትዮጵያ – ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም

በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ፣
ኢትዮጵያውያን/ት ለዓለም ባንክ የጭካኔ ቢሮክራሲያዊ የቀልድ ማካሄጃ የመድረክ ትወና ዒላማነት ተዳርገዋል፡፡

dollar-billበምዕራብ ኢትዮጵያ ጋምቤላ እየተባለ በሚጠራው ክልል የዓለም ባንክ ቢሮክራቶች ዜጎችን ከሰፈሩበት ቦታ ያለፈቃዳቸውወደ ሌላ ቦታ በማዛወር፣የአካባቢው ዜጎች በቋሚነት ባህላቸውን አዳብረው ከሚኖሩበት ቦታቸው በግዳጅ በማፈናቀል እናየተለሳለሰና እና በጎ መስሎ በእሬት የተለወሰ የዘርማጽዳት እኩይ ምግባር በማካሄድ “የማታለል ጨዋታ” በመጫወት ላይመሆኑን አንድ ያለም ባንክ የራሱ የምርመራ ዘገባ ባለፈው ሳምንት ይፋአድርጓል፡፡

የሰላም በሮች ሲዘጉ የሁለገብ ትግል ስልት በሮች ይከፈታሉ! (አርበኞች ግንቦት7)

Patriotic Ginbot 7 Movement for Unity and Democracy
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በምርጫ ቦርድ አማካይነት እየደረሰበት ያለውን በደል ለሕዝብ ለማሰማት ጥር 17 ቀን 2007 ዓም በአዲስ አበባ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ጂንካና ሸዋ ሮቢት የተቃውሞ ሰልፎችን ጠርቶ ነበር። በተለይ በአዲስ አበባው ሰልፍ ላይ የተገኙ ወገኖቻችን ለህወሓት ፍጹም ታማኝ በሆነው የፓሊስ ክፍል ያለርህራሄ መደብደባቸው እና የተቃውሞ ሰልፉም በጉልበት መበተኑ ነፃነትና ፍትህ ናፋቂውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ያሳዘነ ብቻ ሳይሆነ ያስቆጨ ጉዳይ ነው።

Sunday, January 11, 2015

Arbegnoch-Ginbot7 for Unity and Democracy Movement merged (አርበኞች-ግንቦት7 የአንድነት እና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ተመሰረተ)

Ginbot 7 Movement for Justice, Freedom and Democracy (Ginbot 7) and Ethiopian People’s Patriotic Front (EPPF) merged. The united front will be called “Arbegnoch-Ginbot7 for Unity and Democracy Movement” (አርበኞች-ግንቦት7 የአንድነት እና የዲሞክራሲ ንቅናቄ

Tuesday, December 30, 2014

በተለያዩ አገሮች የሚኖሩ የወያኔ አገልጋዮች ስም ዝርዝር

ወያኔ የኢትዮጵያን ሕዝብ ንብረትና ቤት አልባ አድርጎ በአንጻሩ ደግሞ በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ በአገሩ ውስጥ ያለውን አፋኝና አምባገነን አገዛዝ እንዳይታገል ለማድረግ በርካታ የማታለያና የማደናገሪያ ዘዴዎችን ይጠቀማል።

የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በወህኒ ቤት ዘረፋ እንደተካሄደባቸው አስታወቁ


የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በወህኒ ቤት ዘረፋ እንደተካሄደባቸው አስታወቁ
‹‹በደምበኞቼ ላይ ዘረፋ ተፈፅሟል›› ጠበቃ ተማም አባቡልጉ
‹‹በህይወቴ ላይ የደህንነት ስጋት አለብኝ›› አቶ ሀብታሙ አያሌው
‹ከፍተኛ በደል ተፈፅሞብኛል›› አቶ ዳንኤል ሺበሺ

በእነ ዘላለም ወርቅነህ የክስ መዝገብ የተከሰሱት አራት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ላይ በወህኒ ቤት ውስጥ በመንግስት የደህንነት አባላት ዘረፋ እንደተካሄደባቸው ለፍርድ ቤት ተናገሩ፡፡

Monday, December 29, 2014

በባህር ዳር የአንድ እንግሊዛዊን ድንገተኛ ሞት

በባህር ዳር የአንድ እንግሊዛዊን ድንገተኛ ሞት እየመረመርኩ ነው ያለው ወያኔ/ኢህአዲግ ”በታህሳስ 9/2007 ዓም የአምስት ሰዎችን ሞት እና የአንድ መነኮሳይትን ጨምሮ የሌሎች በርካታ ኢትዮጵያውያን ደም መፍሰስ ትክክል ነበር” የሚል ሰልፍ እያዘጋጀ ነው.

bahr dar 2ፎቶ -ታህሳስ 9/2007 ዓም የቤተ ክርስቲያን ይዞታን መንግስት ያክብር ብለው ከምዕመናን ጋር ከተሰለፉት ውስጥ በጥይት የተመቱ መነኮሳይት
ወንበዴ መሪ በሆነበት ሀገር ፍትህ መቀለጃ ትሆናለች።ሕግ፣ስርዓት እና ምክንያታዊነትን ዜጎች ቢናፍቁም ህገወጦች ስልጣን ከተቆናጠጡ ዙርያቸውን በሀገር ውስጥ እና በባህር ማዶም ጭምር የሚኮለኩሏቸው ለሆዳቸው እና ለጥቅማቸው ብቻ የሚሰለፉቱን ነውና ብዙ ጆሮ የሚጠልዙ ነገሮችን መስማት ይለመዳል።

Saturday, December 20, 2014

ቴዲ አፍሮ ፓስፖርቱ ተመለሰለት

ላለፉት ፫ ሳምንታት ከሃገር እንዳይወጣ ታግዶ የነበረው ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ፓስፖርቱ ተመለሰለት። ፍርድ ቤት ሳያዝ ማን እንደከለከለው ሳይታወቅ በድህነንቶች ፓስፖርቱን ተቀምቶ ሲጉላላ የነበረው ቴዲ ኣፍሮ በዚህ የተነሳ በፊንላንድ እና በሆላንድ ኮንሰርቱን ለመሰረዝና የ፫፪ ሺ ዩሮ ኪሳራ ሊደርስበት ችሉዋል። 


ዝነኛው አርቲስት ቴዲ አፍሮ ከብዙ ፈተናዎች በኋላ ኦስሎ ገባ

በዘፈኖቹ ፍቅርን የሚስብከው ዝነኛው አርቲስት ቴዲ አፍሮ ከብዙ ፈተናዎች በኋላ ኦስሎ ገባ



Saturday, November 29, 2014

Wednesday, November 12, 2014

NEW RAILWAY LINE IN ETHIOPIA

 Addis Ababa: November 12, 2014 (FBC) - ABB has won orders worth around $16 million to supply traction substations and auxiliary power supply for a new rail corridor in Ethiopia.

The Awash-Kombolcha-Weldia line is part of a five-year growth and transformation plan being implemented by the

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቃሊቲ ጉምሩክ ጽሕፈት ቤት ከፍተኛ ኦፊሰር፣ አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡

Sunday, October 26, 2014

Dr Dima Nogo ordered to leave Ethiopia within 24 hours

Dr. Dima Nogo, the second in command of Oromo Democratic Organization (ODF), has been ordered by TPLF security to leave the country within 24 hours. 

Friday, October 24, 2014

Breaking news!!! UN chief to visit Ethiopia, Djibouti and Kenya

United Nations (United States) (AFP) – UN chief Ban Ki-moon will travel

ኢትዮጵያ ከ200 በላይ የጤና ባለሙያዎችን በኢቦላ ለተጠቁ የምዕራብ አፍሪካ አገራት ልትልክ መወሰኗን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የኢትዮጵያ መንግሥት ለአገራቱ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ እንደሚያደርግም ይፋ አድርጓል፡፡
ሚኒስቴሩ ዛሬ በኢቦላ በሽታ ወቅታዊ ሁኔታዎችና በሽታው ወደ አገሪቱ እንዳይገባ እየተከናወኑ የሚገኙ የመከላከል ሥራዎችን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡

Did u know that Ethiopian Citizens Can Travel 36 countries Without Visa?


ጄነራል ኃይሉ ጎንፋ ያሉበት የኦነግ ከፍተኛ አመራር ጄነራል ከማል ገልቹን ከስልጣን ማንሳቱን አስታወቀ

http://www.zehabesha.com/amharic/wp-content/uploads/2012/04/kemal_gelchi-1-1.jpg

(ዘ-ሐበሻ) በአስመራ የሚገኘውና በጀነራል ከማል ገልቹ ይመራ የነበረው ኦነግ መሪውን ከስልጣን ማንሳቱን ዘ-ሐበሻን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች በበተነው መግለጫ አስታወቀ።

Wednesday, October 22, 2014

Ethiopia Should Free Journalists From Jail and Exile’

The Federation of African Journalists (FAJ), the Africa regional group of the International Federation of Journalists (IFJ), has today called on the Ethiopia Government to free all journalists jailed and to allow the exiled journalists to come back and work for the mother country, Ethiopia.