Monday, November 11, 2013

Asylum seekers and crime

The choir that constantly wants stricter penalties and closed reception brings us no closer to the solution of problems.

Last Saturday wrote NRK journalists Arild Opheim and Elin Ruhlin Gjuvsland an article in Dagbladet on their investigations of two people who had robbed them earlier. 

Friday, November 8, 2013

VERY CRITICAL OF CLOSED RECEPTION

The agreement between the four bourgeois parties it is intended to increase the use of closed reception centers for asylum seekers criminals but also for asylum seekers who have been refused asylum and awaiting his return home.

We are ready for November 14-16,2013 demonstration in Stavanger!!! Are you ready???





  Ethiopian must join together to stop the serious international human rights law violation which are endangering the very survival of the people of Ethiopia which thousand have been internally and externally displaced due to the human rights abuses and luck of freedom of speech.

የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላትላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ


በጠቅላይ ሚንስትር ተብየው ሃይለማሪያም ደሳለኝ እውቅናና ትእዛዝ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ታጋዮች በሚገኙበት ቦታ ድረስ

ነፃነት ከባቡር መንገድ በላይ ነው፡ ነፃነት ከበድን ህንፃ በላይ ነው

ነፃነት በምንም መንገድ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም!!
ገዢው ፓርቲ እና የፓርቲው ሎሌወች በተቆጣጠሩዋቸው ሚዲያዎች ልፍለፋቸውን ተያይዘዋል፡፡ ልፍለፋቸው ተመሳሳይና አሰልቺ ነው፡፡

Wednesday, November 6, 2013

We are ready for Stavanger 15 November demonstration!!! Are you ready???

   Ethiopian must join together to stop the serious international human rights law violation which are endangering the very survival of the people of Ethiopia which thousand have been internally and externally displaced due to the human rights abuses and destruction of homes,crops,cattle and livelihood in Ethiopia.

በተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃቶች ሊደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ቅደመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

    አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አልሸባብ በመባል የሚታወቀው አለም አቀፍ አሸባሪ ቡድን እና በኤርትራ መንግስት እገዛ የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖች በሃገራችን ውስጥ የተለያዩ ስፍራዎች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጁ መሆናቸውን የሚያሳይ አስተማማኝ መረጃ ያለው መሆኑን የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡
የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ መላው ህብረተሰብና የፀጥታ ሃየሎች ሁኔታውን በንቃት በመከታተል ከፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ጋር በትብብር እንዲሰሩም ጥሪውን አስተላለፏል፡፡