Wednesday, October 16, 2013

የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደትን አስመልክቶ ሁለተኛ ዙር ሁሉን አቀፍ የምክክር ጉባኤ



የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደትን አስመልክቶ ሁለተኛ ዙር ሁሉን አቀፍ የምክክር ጉባኤ


Image


የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት የወያኔ/ኢህድግን ስርአት አስወግዶ በሁሉ አቀፍ የሽግግር መንግስት የመተካትን 
ሂደት አስመልክቶ ሁለተኛ ዙር የምክክር ጉባኤ በማዘጋጀት ሂደት ላይ መሆኑን መግለድ ይወዳል። 
የሽግግር ምክር ቤቱ ባለፈው ጁላይ ወር 2013 የተለያዩ ተወካዮች፤ ከፖለቲካ ድርጅቶች፤ ከሲቪክ ማህበራት፤ ከኢትዮጵያ ኮሚኒቲ፤ ከሃይማኖት ተቋማት፤ ከታዋቂ ምሁራንና ከመገናኛ ብዙሃን የተሳተፉበት ታሪካዊ የምክክር ጉባኤ አካሂዶ የሽግግር ቅድመ ዝግጅት ሂደት እንዲጠናከር የሚያግዝ ኮሚቴ መቋቋሙ የሚታወስ ነው። 

Entc denounce the terrorist TPLF-EPRDF’s conspiracy to create hostility between religions!

The Ethiopian National Transitional Council (ENTC) applauds the recent efforts of the opposition parties
in Ethiopia by awakening and leading the people to demand their rights in the face of vicious adversary.
Our Muslim brothers and sisters that have been consistently demanding answers to their questions
peacefully for almost two years, are now paying with their lives. ENTC fully supports all these struggles
which are in alignment with its own chosen method of struggle, popular disobedience.

የአንድነት ፓርቲ አስቸኳይ የብሄራዊ ምክር ቤት ስብሰባ ውሎ አራት አጀንዳዎች

ምክር ቤቱ በመጀመሪያ መረጃዎችን ተለዋውጧል፡፡

በዚህም መሰረት በቅርቡ ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተወያይተዋል፡፡
ጠ/ሚኒስትሩ ፓርቲው በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ሁለት የማይታገሰው ነገር እንዳለ ምክር ቤቱ አምኗል፡፡
የመጀመሪያው ጠ/ሚኒስትሩ ፓርቲውን ከሌሎች ኃይሎች ትዕዛዝ የሚቀበል አድርገው ለማሳየት የሞከሩበት አግባብ ነው፡፡ ምክር ቤቱ አንድነት የራሱ የሆነ አጀንዳ በአጭርና ረዥም ጊዜ ቀርፆ የሚንቀሳቀስ መሆኑን አስምሮበታል፡፡ እንደ አብነትም ጠ/ሚኒስትሩ የፓርቲውን የአምስት አመት ዕቅድና የስትራቴጂ ፓላን አግኝተው ቢሆን እንደዚህ እንደማይሉ አክሏል፡፡
በዚህ ላይ በተለይ የሻዕቢያ ተላላኪነት ማዕረግ የምኒልክ ቤተ መንግስት ለመሸጉት እንጂ ለአንድነት እንደማይገጥም አብራርተዋል፡፡

New mezmur from semayawi party (blue party)


BLACK BOOK OF NORWEGIAN ASYLUM POLICY - POCKET

Black Book of Norwegian asylum policy - POCKET
ISBN: 9788292866603 Product Code:Pocket Availability: In stock

Price: £ 149.00 Ex Tax: £ 149.00
A rare glimpse into a shocking reality.

• People forced to be sent back to torture.
• Asylum Children exposed to systematic, state discrimination.
• Asylum seekers in Norway can no longer expect a treatment in line with UN standards. Rune Berglund Steen has over ten years working with refugees' fate in Norway. This is his blistering settlement with an inhuman Norwegian politics. It gets to hear the voice of asylum seekers. A rare glimpse into a shocking reality. Black Book of Norwegian asylum policy is a corrective to half-truths, untruths and political inept that characterizes the public asylum debate.

Friday, October 11, 2013

Big Demonstration in Stavanger November 15/2013

    We believe all people of Ethiopia must join together to stop the serious international human rights law violations which are endangering the very survival of the people of Ethiopia which thousands

EPRDF/TPLF brutal regime must be removed!!!

    Ethiopia is on the threshold of ushering in a new era of lasting democratic dispensation and building a compassionate and tolerant multi-cultural society under the supremacy of law.