ሃብታሙ ስዩምና ሸገር ሬዲዩ ተለያዩ -ሃብታሙ ‹‹ነጻ ሚዲያ ስትሆኑ እመጣለሁ››ብሏቸዋል

በቅርቡ‹‹አስራ ሰባት መድፌ››የተሰኘ ፖለቲካን እያዋዛ በቀልድ መልክ የተረከበትን መጽሀፍ ለንባብ አብቅቷል ሃብታሙ ስዩም፡፡በራዲዩ ፋና ግጥምና መጣጥፎች በማቅረብ ከራዲዩ አድማጮች ጋር የተዋወቀው ሃብታሙ የገጣሚና ጸሀፊ በእውቀቱ ስዩም ታናሽ ወንድም ነው፡፡
**ONE NATION,ONE COUNTRY,ONE ETHIOPIA,ONE FLAG** ***FREEDOM FOR ETHIOPIANS AND ELIMINATION FOR EPRDF/TPLF***