Tuesday, November 5, 2013

International Commission of Jurists (ICJ): Ethiopian Leaders to Face a Trial for Genocide

The International Commission of Jurists (ICJ) reported to have begun to work to bring Ethiopian authorities to justice for having committed a genocide in the Ogaden region.

Listen to ENTC radio - Week 5 program

http://www.etntc.org/ENTC/wp/wp-content/radio/radio-archives.htm

Asylum seekers is a ticking time bomb.

Psychiatrist about stabbing in Ha: - I'm not surprised


Aina Base Lier Vaage working as a psychiatrist at Stavanger University Hospital.  She is also one of the country's foremost experts on young asylum seekers who come to the country.

She believes unaccompanied asylum seekers is a ticking time bomb. - Now something must be done before it happens again, says psychiatrist.


Aina Base Lier Vaage working as a psychiatrist at Stavanger University Hospital. She is also one of the country's foremost experts on young asylum seekers who come to the country.

አንድነት ፓርቲ የመጀመሪያውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሪፖርት ይፋ አደረገ

አንድነት ፓርቲ የመጀመሪያውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሪፖርት ይፋ አደረገ
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ሕግና ሰብዓዊ መብት ቋሚ ኮሚቴ ያዘጋጀውን በአገሪቷ ውስጥ ተከሰቱ የሚላቸውን የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን

Sunday, November 3, 2013

አርቲስት ደበበ እሸቱ ባለው የፖለቲካ ተሳትፎ ምክንየት ብሔራዊ ትያትር እንዳይገኝ እና ስሙ እንዳይጠራ ተወሰነበት

አርቲስት ማለት በተፈጥሮ ያገኘውን ጸጋ ተጠቅሞ መልእቱን ማስተላለፍ የሚችል በስዕል፣ በሙዚቃ፣ በስነጽሁፍ፣ በቲያትር…

ሕዝባዊ መሰረት ያለው ፓርቲ ህዝቡን አይሰልልም!

የመብራት መጥፋት ዋናው ችግር የ”ጠባቂነት” ባህል ነው!
የኤሌክትሪክ ኃይል በየግቢያችን ልናመነጭ ነው!
እውነቱን ልንገራችሁ አይደል—-ያሳለፍነው ሳምንት የአግራሞት ነው፡፡ የአሜሪካንን የስልክ ጠለፋና የስለላ ጦስ ሰማችሁልኝ አይደል? እንዴ — አንድዬን ብቻ እኮ ነው ያልሰለለችው! (የሚጠለፍ ስልክ የለማ!) እኔማ ምን እንደመሰለኝ ታውቃላችሁ?

ብሄራዊ ጭቆናን የማስወገድ ትግሉ ለአንድ ብሄር (ወይ ግለሰብ) የሚተው የግል ስራ አይደለም።

ኢትዮዽያውያን ዘረኞች አይደለንም፤ በዘር አልተለያየንም። ኢትዮዽያ ዉስጥ የተለያየ ዘር የለም። ዘራችን አንድ ነው፤ የሚለያየው ቋንቋችን ነው። የተለያየ ቋንቋ (ና እምነት) አለን። የተለያየ ቋንቋ መኖር ደግሞ ባህሪያዊ ነው። የተለያየ ቋንቋ መኖር በራሱ ችግር አይደለም።