
“በዜጎቻችን ጉዳይ ከማንም ጋር አንደራደርም” – ሰማያዊ ፓርቲም
‹ከእናንተ በፊትም ሌሎች ዜጎች ደብዳቤ ይዘው መጥተው ተከልክለዋል ስለዚህ ለእናንተም አይቻልም›አቶ ማርቆስ ብዙነህ
የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብዳቤውን አቶ ማርቆስ ቢሮ አስቀምጠው ወጥተዋል፡፡
‹ከእናንተ በፊትም ሌሎች ዜጎች ደብዳቤ ይዘው መጥተው ተከልክለዋል ስለዚህ ለእናንተም አይቻልም›አቶ ማርቆስ ብዙነህ
የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብዳቤውን አቶ ማርቆስ ቢሮ አስቀምጠው ወጥተዋል፡፡