A Muslim extremist currently advocating hate, genocide , ethnic cleansing and violence against non-oromos and non-muslim in Ethiopia.
**ONE NATION,ONE COUNTRY,ONE ETHIOPIA,ONE FLAG** ***FREEDOM FOR ETHIOPIANS AND ELIMINATION FOR EPRDF/TPLF***
Sunday, January 26, 2014
HRW- 2014 WORLD REPORT
Hopes that Ethiopia’s new leadership would pursue human rights reforms following Prime Minister Meles Zenawi’s death in August 2012 have been shattered; there was no tangible change of policy in 2013. Instead, the Ethiopian authorities continue to severely restrict the rights to freedom of expression, association, and peaceful assembly, using repressive laws to constrain civil society and independent media, and target individuals with politically motivated prosecutions.
BREAKING NEWS ኣብራሃ ደስታንና አቶ አስገደ ገ/ስላሴን ጨምሮ አምስት የዓረና ኣባላት መደብደባቸው ተነገረ።
ዓረና ትግራይ በመጬው እሁድ በዓዲግራት ለጠራው ህዝባዊ ስብሰባ በመቀስቀስ ላይ የነበሩት የስ/አስፈፃሚ ኣባል አብርሃ ደስታ፤ መስራች አቶ አስገደ ገ/ስላሴ፤ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ወጣት ዓምዶም ገ/ስላሴና ሌሎች ሁለት የፓርቲው አባላት ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች በድንጋይ መደብደባቸው ተሰማ።
ሱማሊያዊት ኢትዮጲያ (አሌክስ አብርሃም )
ይሄውላችሁ ዛሬ ቤት ለቀኩ !! ምርጧን ቅዳሜ እቃ ከዛ ከዚህ በማንዘፋዘፍና ‹‹ቆምጨ›› ጋር በመነታረክ እንዳሳለፍኳት ስነግራችሁ በታላቅ ደስታ ነው ! ምክንያቱም ቅዳሜ ቀን ምንም ይፈጠር ምን ቅዳሜ መሆኑ በራሱ አንዳች የሰላም ስሜት አለውና …. ብለን ቅዳሜያችንን የነጀሱትን ነገራ ነገሮች ሁሉ አፉ ካልን በኋላ ስለነበረው ነገር ጨዋታችንን እንቀጥላለን ! (አሌክስ አብርሃም ነኝ ከአዲሱ ቤቴ ልበል እንዴ? )
Wednesday, January 22, 2014
በርካታ ሙስሊሞች “ሕዝብን ለሽብር ቀስቅሻለሁ” ብላችሁ እመኑ በሚል በእስር ቤት እየተገረፉ መሆኑ ተዘገበ
ህወሐት መራሹ የኢትዮጽያ መንግስት ሕዝበ ሙስሊሙ ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው ሲል ቢቢኤን ራድዮ ዘገበ። እንደ ራድዮው ዘገባ ከኢዱ ጅምላ ጭፍጨፋ ቡኋላ መንግስት ልዩ ግብረ ኃይል በማቋቋም በአ/አበባ በወልቂጤ እንዲሁም በአዳማ ከተማዎች ላይ የሚገኙ መስጂድ የሚያዘወትሩ ወጣቶችን ከየቦታው አፍኖ በመውሰድ በአገራችን ጏንታናሞ ማእከላዊ እስር ቤት ውስጥ “ሕዝብን ለሽብር ቀስቅሻለሁ” ብላችሁ እመኑ እየተባሉ ቀን ከሌት የስቃይ አይነት ሲያስቆጥራችው ከርሞ ጥር 7 2006 ቁጥራቸው 16 የሚደርሱ ወጣቶችን የወያኔ ፋሽን የሆነውን የሽብርተኝነት ክስ መስርቶ ወደ ቂሊንጦ (ሒጅራ ኮምፓውንድ ) አዛውሯቸዋል::
Subscribe to:
Posts (Atom)