Monday, December 29, 2014

በባህር ዳር የአንድ እንግሊዛዊን ድንገተኛ ሞት

በባህር ዳር የአንድ እንግሊዛዊን ድንገተኛ ሞት እየመረመርኩ ነው ያለው ወያኔ/ኢህአዲግ ”በታህሳስ 9/2007 ዓም የአምስት ሰዎችን ሞት እና የአንድ መነኮሳይትን ጨምሮ የሌሎች በርካታ ኢትዮጵያውያን ደም መፍሰስ ትክክል ነበር” የሚል ሰልፍ እያዘጋጀ ነው.

bahr dar 2ፎቶ -ታህሳስ 9/2007 ዓም የቤተ ክርስቲያን ይዞታን መንግስት ያክብር ብለው ከምዕመናን ጋር ከተሰለፉት ውስጥ በጥይት የተመቱ መነኮሳይት
ወንበዴ መሪ በሆነበት ሀገር ፍትህ መቀለጃ ትሆናለች።ሕግ፣ስርዓት እና ምክንያታዊነትን ዜጎች ቢናፍቁም ህገወጦች ስልጣን ከተቆናጠጡ ዙርያቸውን በሀገር ውስጥ እና በባህር ማዶም ጭምር የሚኮለኩሏቸው ለሆዳቸው እና ለጥቅማቸው ብቻ የሚሰለፉቱን ነውና ብዙ ጆሮ የሚጠልዙ ነገሮችን መስማት ይለመዳል።

Saturday, December 20, 2014

ቴዲ አፍሮ ፓስፖርቱ ተመለሰለት

ላለፉት ፫ ሳምንታት ከሃገር እንዳይወጣ ታግዶ የነበረው ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ፓስፖርቱ ተመለሰለት። ፍርድ ቤት ሳያዝ ማን እንደከለከለው ሳይታወቅ በድህነንቶች ፓስፖርቱን ተቀምቶ ሲጉላላ የነበረው ቴዲ ኣፍሮ በዚህ የተነሳ በፊንላንድ እና በሆላንድ ኮንሰርቱን ለመሰረዝና የ፫፪ ሺ ዩሮ ኪሳራ ሊደርስበት ችሉዋል። 


ዝነኛው አርቲስት ቴዲ አፍሮ ከብዙ ፈተናዎች በኋላ ኦስሎ ገባ

በዘፈኖቹ ፍቅርን የሚስብከው ዝነኛው አርቲስት ቴዲ አፍሮ ከብዙ ፈተናዎች በኋላ ኦስሎ ገባ



Saturday, November 29, 2014

Wednesday, November 12, 2014

NEW RAILWAY LINE IN ETHIOPIA

 Addis Ababa: November 12, 2014 (FBC) - ABB has won orders worth around $16 million to supply traction substations and auxiliary power supply for a new rail corridor in Ethiopia.

The Awash-Kombolcha-Weldia line is part of a five-year growth and transformation plan being implemented by the

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቃሊቲ ጉምሩክ ጽሕፈት ቤት ከፍተኛ ኦፊሰር፣ አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡

Sunday, October 26, 2014

Dr Dima Nogo ordered to leave Ethiopia within 24 hours

Dr. Dima Nogo, the second in command of Oromo Democratic Organization (ODF), has been ordered by TPLF security to leave the country within 24 hours.