
1. የአድዋ ድል በአልን በተመለከተ ከአረና ፓርቲ ጋር በአድዋ ለማክበር ጥያቄው ለፓርቲው እንዲቀርብ ወሰነ፡፡ በአድስ አበባ ከትብብር ለዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ፣ መኢአድ፣ መድረክና ለሌሎች ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር ለማክበር ከወዲሁ የጋራ ኮሚቴ እንዲቋቋም እና ለፓርቲዎቹ በደብዳቤ ጥሪ እንዲያቀርብ ወሰነ፡፡
**ONE NATION,ONE COUNTRY,ONE ETHIOPIA,ONE FLAG** ***FREEDOM FOR ETHIOPIANS AND ELIMINATION FOR EPRDF/TPLF***