Monday, February 3, 2014

ሰበር ዜና – የአንድነት ስራ አስፈፃሚ በዛሬው እለት ጥብቅ ውሳኔዎች አስተላለፈ



1. የአድዋ ድል በአልን በተመለከተ ከአረና ፓርቲ ጋር በአድዋ ለማክበር ጥያቄው ለፓርቲው እንዲቀርብ ወሰነ፡፡ በአድስ አበባ ከትብብር ለዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ፣ መኢአድ፣ መድረክና ለሌሎች ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር ለማክበር ከወዲሁ የጋራ ኮሚቴ እንዲቋቋም እና ለፓርቲዎቹ በደብዳቤ ጥሪ እንዲያቀርብ ወሰነ፡፡

Sunday, February 2, 2014

ሰበር ዜና

ኢትዮጵያችን በአለም ካሉት 40 ሃገራት የመፈንቅለ መንግስት በ2014 ሊደረግባቸው ይችላል ከተባሉት አገሮች 25ኛ ደረጃ ያዘች። ይህንን ዜና "ያበሰረን" stratrisks የተባለው የወታደራዊ እና ስትራቴጂ ጥናት የሚመለከተው ድህረ ገፅ ነው። 

Saturday, February 1, 2014

አስገራሚ ዜና – ሽመልስ ከማል ተሳደቡ፣ አስፈራሩ



አስገራሚ ዜና – ሽመልስ ከማል ተሳደቡ፣ አስፈራሩ “በአብዛኛዎቹ የህትመት ሚዲያዎች ላይ የሚታየው ማስታወቂያ እንጥል እቆርጣለሁ፣ ግግ እቧጥጣለሁ የሚል የአንድ ደብተራ ማስታወቂያ ነው” አቶ ሽመልስ ከማል መንግስት የህትመት ውጤቶች አከፋፋዮች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ፍንጭ ሰጠ በዘሪሁን ሙሉጌታ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል በሀገሪቱ ውስጥ ፈርጀ ብዙ ኀሳቦች ለህብረተሰቡ እንዳይደርስ



Add caption

Wednesday, January 29, 2014

የሀሮማያው ዩኒቨርስቲው ብጥብጥ ዝርዝር መረጃ



በሀሮማያ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ተማሪዎች የሚማሩበት ገንደጄ የተባለው ግቢ ውስጥ በአሁኑ ሰዓት ከፍተኛ ብጥብጥ እንደተነሳ የተሰማ ሲሆን ፤ ግቢውም በፌደራል ፖሊሶች እንደተከበበ ይገኛል፡፡ ተማሪዎቹ ከቀን ጀምሮ ምግብ ባለመመገብ ተቃውሟቸውን የጀመሩ ሲሆን ፤ በአሁኑ ሰዓትም ሁሉም ተማሪዎች ወደ ዶርም አንገባም በማለት ከፌደራል ፖሊሶች ጋር ተፋጠው ይገኛሉ፡፡ በአከባቢው ላይ ያሉ የሌላ ግቢ ተማሪዎችም ብጥብጡ ከአሁን አሁን ወደኛ ጋር ይመጣል በሚል ስጋት በጭንቀት ውስጥ መሆናቸውም ታውቋል፡፡

“የኢትዮጵያ ፓርቲዎች የሃቀኝነት ጥያቄ ይነሳባቸዋል”



ለ46 ዓመታት በፖለቲካ ትግል ውስጥ እንደቆዩ የሚናገሩት የ70 ዓመቱ አዛውንት የቀድሞ የኢፌዲሪ ኘሬዚዳንት ኋላም