Sunday, October 26, 2014

Dr Dima Nogo ordered to leave Ethiopia within 24 hours

Dr. Dima Nogo, the second in command of Oromo Democratic Organization (ODF), has been ordered by TPLF security to leave the country within 24 hours. 

Friday, October 24, 2014

Breaking news!!! UN chief to visit Ethiopia, Djibouti and Kenya

United Nations (United States) (AFP) – UN chief Ban Ki-moon will travel

ኢትዮጵያ ከ200 በላይ የጤና ባለሙያዎችን በኢቦላ ለተጠቁ የምዕራብ አፍሪካ አገራት ልትልክ መወሰኗን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የኢትዮጵያ መንግሥት ለአገራቱ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ እንደሚያደርግም ይፋ አድርጓል፡፡
ሚኒስቴሩ ዛሬ በኢቦላ በሽታ ወቅታዊ ሁኔታዎችና በሽታው ወደ አገሪቱ እንዳይገባ እየተከናወኑ የሚገኙ የመከላከል ሥራዎችን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡

Did u know that Ethiopian Citizens Can Travel 36 countries Without Visa?


ጄነራል ኃይሉ ጎንፋ ያሉበት የኦነግ ከፍተኛ አመራር ጄነራል ከማል ገልቹን ከስልጣን ማንሳቱን አስታወቀ

http://www.zehabesha.com/amharic/wp-content/uploads/2012/04/kemal_gelchi-1-1.jpg

(ዘ-ሐበሻ) በአስመራ የሚገኘውና በጀነራል ከማል ገልቹ ይመራ የነበረው ኦነግ መሪውን ከስልጣን ማንሳቱን ዘ-ሐበሻን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች በበተነው መግለጫ አስታወቀ።

Wednesday, October 22, 2014

Ethiopia Should Free Journalists From Jail and Exile’

The Federation of African Journalists (FAJ), the Africa regional group of the International Federation of Journalists (IFJ), has today called on the Ethiopia Government to free all journalists jailed and to allow the exiled journalists to come back and work for the mother country, Ethiopia.