Friday, November 8, 2013

የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላትላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ


በጠቅላይ ሚንስትር ተብየው ሃይለማሪያም ደሳለኝ እውቅናና ትእዛዝ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ታጋዮች በሚገኙበት ቦታ ድረስ

ነፃነት ከባቡር መንገድ በላይ ነው፡ ነፃነት ከበድን ህንፃ በላይ ነው

ነፃነት በምንም መንገድ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም!!
ገዢው ፓርቲ እና የፓርቲው ሎሌወች በተቆጣጠሩዋቸው ሚዲያዎች ልፍለፋቸውን ተያይዘዋል፡፡ ልፍለፋቸው ተመሳሳይና አሰልቺ ነው፡፡

Wednesday, November 6, 2013

We are ready for Stavanger 15 November demonstration!!! Are you ready???

   Ethiopian must join together to stop the serious international human rights law violation which are endangering the very survival of the people of Ethiopia which thousand have been internally and externally displaced due to the human rights abuses and destruction of homes,crops,cattle and livelihood in Ethiopia.

በተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃቶች ሊደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ቅደመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

    አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አልሸባብ በመባል የሚታወቀው አለም አቀፍ አሸባሪ ቡድን እና በኤርትራ መንግስት እገዛ የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖች በሃገራችን ውስጥ የተለያዩ ስፍራዎች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጁ መሆናቸውን የሚያሳይ አስተማማኝ መረጃ ያለው መሆኑን የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡
የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ መላው ህብረተሰብና የፀጥታ ሃየሎች ሁኔታውን በንቃት በመከታተል ከፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ጋር በትብብር እንዲሰሩም ጥሪውን አስተላለፏል፡፡

What’s Weird About Norway

A touchy-feely guy’s view of a touchless, feel-less nation

Norwegians are weird. I say this out of affection. I’m half Norwegian. I’ve lived in Norway for years at a time, and I’ve visited many, many times before. My most recent visit was brief. It was June. It was cold. It was expensive. And I didn’t get any major stories out of it. But it did remind me of all the bizarre habits and peculiarities of the Norwegian people.

አሰቌቈ የ ስብአዊ መብት ረገጣ በ ኢትዮጵያ

ኢትዮጵያ መንግስት የኖርዌይንና የስዊዲን መንግስታት በዋና ከተሞቻቸው ላይ በልማት ነክ ጉዳዮች ዙሪያ ለማነጋገር በውጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ በኩል ያቀረበውን ጥያቄ ሁለቱም አገሮች አልተቀበሉትም። የሁለቱ አገሮች መንግስታት በኢትዮጵያ መንግስት ከቀረቡት የልማት አጀንዳዎች ይልቅ በዋናነት ማንሳት የሚፈልጉተን የሰብዓዊ መብት ጉዳዮችን በመሆኑና የልማት ጉዳዮችን በአምባሳደሮቻቸው በኩል ማሳወቅ እንደሚቻል በማስረገጥ ጥያቄውን አጣጥለውታል።

Psychiatrist fear that closed reception will lead to more violence

Closed reception centers for asylum seekers to be sent out of the country, can lead to more violence and antisocial behavior, think psychiatrist Basilier Aina Vaage
Vaage, who is chief of child and adolescent psychiatry at Stavanger University Hospital, believes there is a very big challenge in itself to come to Norway, to be afraid, to have a story in your luggage, be heard, believed and dare to trust people . To introduce closed reception will make the situation even worse for asylum seekers who have been refused, she says.