Monday, April 21, 2014

አይ አዜብ! (ዘመናይ ዘ አራት ኪሎ)


azeb a
አዜብ ሲባል ማን በአዕምሮህ ሊመጣ እንደሚችል እገምታለሁ፡፡ በውስጥህ ያሰብከው ‹የባለራዕዩን መሪ› ባለቤት አዜብ መስፍንን ከሆነ ለጊዜው ግምትህ አልሰራም፡፡ አሁን አዜብ የምልህ ሌላ ሴት ናቸው፡፡ አዜብ አስናቀን ነው፡፡ (አስናቀ ስልህም እንዳትደነግጥ…የሰው ለሰው ድራማው አስናቀ አይደለም፡፡) ለማነኛውም አዜብ አስናቀ የግልገል ጊቤ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩትን ሴት ነው እየጠቀስኩልህ ያለሁት፡፡

Monday, April 7, 2014

የስቃይ ቤት ስለመሆኑ እየተነገረለት የሚገኘው ማዕከላዊ

የማዕከላዊ ሃላፊዎች ግን ለምን ዝም ይላሉ
በማዕከላዊ የወንጀል ምርመራ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደሚፈጸም በየጊዜው የሚወጡ ሪፖርቶች ከማጋለጣቸውም በላይ ፍርድ ቤት የሚቀርቡ ዜጎች በምርመራ ላይ ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እንደተፈጸመባቸው በመጥቀስ አንዳንዶቹ ልብሳቸውን እያወለቁ ጭምር ሲያሳዩ ማስተዋላችን አልቀረም፡፡

Friday, April 4, 2014

ETHIOPIA’S SURVEILLANCE STATE TARGETS THE OROMO, HRW

ETHIOPIA’S SURVEILLANCE STATE TARGETS THE OROMO, HRW

HRW_typo_logo650

(OPride) — The Ethiopian government uses its monopoly over the telecommunications system to curtail the right to privacy, freedoms of expression, access to information and lawful opposition activities, the Human Rights Watch (HRW) said in a comprehensive report released last week.

Don't tell us to slow down

For years or two decades the regime in Ethiopia is still a hegemonic in its dominance in electoral politics in the country. The so called EPRDF is still dominating the political landscape of the country with many harsh methods and ruthless actions.

የኦሮሞ ሊቃውንት በጎጃም

ከጎጃም ታላላቅ ሊቃውንት ውስጥ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑት ሁነኛ ደረጃ ይዘው ይገኛሉ፡፡ የኦሮሞ ሊቃውንት በየትኛውም የጎጃም አድባራትና ገዳማት ለትውልድ የሚተላለፉ ታላላቅ ሥራዎችን ሠርተው አልፈዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በየገዳማቱና አድባራቱ በመምህርነት የሚያገለግሉ የኦሮሞ ሊቃውንት በጎጃም ሞልተዋል፡፡

በዛሬው ቀን / አፈና እና እሥር ተጠናክሮ ቀጥሏል !!!

በዛሬው ቀን / አፈና እና እሥር ተጠናክሮ ቀጥሏል !!!
ከማለዳው ጀምሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ከኢህአዴግ የተለየ አመለካከት የሚያራምዱ ወጣቶችን እያደነ ማሰሩን ገፍቶበታል፡፡

በመጨረሻ የአዲስ አበባ መስተዳድር እጅ ሰጠ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ መጋቢት 28/2006 ለጠራው ሰላማዊ ሰልፍ የእውቅና ደብዳቤ ለመስጠት ህጋዊ መስመሩን ለመከተል ተስኖት የቆየው የአዲስ አበባ መስተዳድር ዛሬ ማለዳ