የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቃሊቲ ጉምሩክ ጽሕፈት ቤት ከፍተኛ ኦፊሰር፣ አቶ ዘመን ይሰማው 40,000 ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡
**ONE NATION,ONE COUNTRY,ONE ETHIOPIA,ONE FLAG** ***FREEDOM FOR ETHIOPIANS AND ELIMINATION FOR EPRDF/TPLF***
Wednesday, November 12, 2014
Sunday, October 26, 2014
Saturday, October 25, 2014
Friday, October 24, 2014
ኢትዮጵያ ከ200 በላይ የጤና ባለሙያዎችን በኢቦላ ለተጠቁ የምዕራብ አፍሪካ አገራት ልትልክ መወሰኗን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የኢትዮጵያ መንግሥት ለአገራቱ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ እንደሚያደርግም ይፋ አድርጓል፡፡
ሚኒስቴሩ ዛሬ በኢቦላ በሽታ ወቅታዊ ሁኔታዎችና በሽታው ወደ አገሪቱ እንዳይገባ እየተከናወኑ የሚገኙ የመከላከል ሥራዎችን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡
ጄነራል ኃይሉ ጎንፋ ያሉበት የኦነግ ከፍተኛ አመራር ጄነራል ከማል ገልቹን ከስልጣን ማንሳቱን አስታወቀ

(ዘ-ሐበሻ) በአስመራ የሚገኘውና በጀነራል ከማል ገልቹ ይመራ የነበረው ኦነግ መሪውን ከስልጣን ማንሳቱን ዘ-ሐበሻን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች በበተነው መግለጫ አስታወቀ።
Subscribe to:
Posts (Atom)