**ONE NATION,ONE COUNTRY,ONE ETHIOPIA,ONE FLAG** ***FREEDOM FOR ETHIOPIANS AND ELIMINATION FOR EPRDF/TPLF***
Tuesday, November 26, 2013
ኦሮሞዎች ኢትዮጵያውያን አይደለንም”የሚለውን መፈክር ማሰማት- ምን ማለት ነው?
“እኛ ኦሮሞዎች ኢትዮጵያውያን አይደለንም”የሚሉ ኦሮሞዎች እንዳሉ አውቃለሁ። ይህን አቋም የሚያራምዱት ከአጠቃላይ የኦሮሞ ህዝብ ውስጥ ምን ያህል ፐርሰንቱን እንደሚወክሉ ግን መረጃው የለኝም።
EU Member of Parliament Ana Gomes in Addis Ababa

Serious talk! EU Member of Parliament Ana Gomes, known for publicly criticising Ethiopia following the 2005 government crackdown, which claimed over 200 lives, in a seemingly serious discussion during lunch break with Ethiopian MP and Speaker of the House Abadulla Gemeda in Addis Ababa, November 25, 2013. ANDUALEM SISAY | NATION MEDIA GROUP
Sunday, November 24, 2013
ለዜጎቹ የማይቆረቆርና ጥብቅና የማይቆም መንግስት

በዚሁ ባለንበት ዘመን ያለፉት ስርአቶች ወደኃላ ተመልሰን ስናስታውስና አሁን ያለውን የህ.ወ.ሓ.ት መንግስት ስንመለከት ኢትዮጵያውያንን ለስድት የሚዳርጓቸዉ ችግሮች ነበሩ።
Saturday, November 23, 2013
የወያኔ የግድያ እቅድ መክሸፍ ለሁመራና ወለወቃይት ጸገዴ ወጣቶች ችግር ፈጠረ

ፋሽስት ወያኔ ‘ወያኔ ኦ ሚሊኒየም’ ብሎ ሰይሞት የነበረውና በአቶ አንዳርጋቸው ፅጌና የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል አመራሮች ላይ የተጠነሰሰ የግድያ እቅድ ከከሸፈ ወዲህ ህዝባዊ ሃይሉ ይገኝበታል ተብለው በተጠረጠሩት አጎራባች ወረዳዎች በሚገኙ ወጣቶች ላይ የተጠናከረ አሰሳ በማድረግ ወጣቶችን በማሰር ላይ መሆኑን ከቦታው የደረሰን መረጃ ይጠቁማል። ፋሽስት ወያኔ ልክ እንደቆሰለ አንበሳ እዚህም እዚያም በፍርሃት በመንደርደር በሁመራና በወልቃይት ጸገዴ የሚገኙ ወጣቶችን እያሰረ ይገኛል።
የሰማያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባልና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ፋኩልቲ መጨረሻ አመት ተማሪ ዮናስ ከድር በደህንነቶች ድብደባ ደረሰበት
“ፓርቲዉንና በዩኒቨርስቲ ያለዉን እንቅሰቅሴ ሰልልን”

8፡00 ሰዓት ላይ በላንቻ ፖሊስ ጣቢያ ረዳት ኢንስፔክትር ሀይለማሪያም ታረቀኝ በአርቡ ሰልፍ ላይ ለምርመራ ትፈለገላህ ተብሎ ይጠራል፡፡ በፖሊስ ጣቢያዉ ሲደርስም ወደ ቢሯቸው እንዲገባ ከተደረገ በኋላ ሁለት ደህንነቶች ተከትለዉ ሲገቡ ረዳት ኢንስፔክተሩ ቢሯቸዉን ትተዉ ይወጣሉ፡፡
ሀገራችንንና ህዝባን ያዋረደ የዘመኑ የወንበዴ ስብስብ TPLF (EMY-MIKEAL)

ኢትዮጵያ እንደ ታላቅ አንድ ሀገር ሳትሆን በወሮ በላ ተከፋፍላ በክልል ታጥራ እንድትኖር በህወአት ማኒፌስቶ(ሕገመንግስት) ፅሑፍ ተረቆላት፣ ህዝቦቹ በፊት ያልነበሩ፣ እንደአዲስ ተፈጥረው ለመሬት፣ ለወደብ፣ ለዳርድንበር፣ ለቋንቋ፣ ለባሕልና ለታሪክ፣ ለአንድነትና አብሮ መኖር እሴት ላይናገሩ እንኳንም በቁማቸው ስለሚኖሩበት መሬትና መብት ፣ሞተውም ኪራይ የሚከፍሉባት የመጤዎች መስፈሪያ ስትባል ህዝቡ ፣ባርኔጣውን ደፍቶ፣አንገቱን በሻርብ አስሮ፣ በቀን በቀን ዘፈን እየነገደ እንደከብት ሲፈነጥዝ 22 ኣመት አለፈ።
Friday, November 22, 2013
የህወሓት እኩይ ተግባር እያደረ ይገለጣል!! (ኢንጂኔር አብደልውሀብ ቡሽራ – መቀሌ)

የዜጎችን ሰቆቃ እና በደል ችላ ማለት ከግፈኞች ጋር እንደመተባበበር ይቆጠራል! (ሰማያዊ ፓርቲ)
ሰማያዊ ፓርቲ በሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎቻችን ላይ የሳውዲ መንግስት እያደረሰ ያለውን እስራት፣ ስቃይ እና ግድያ በመቃወም እና ህይወታቸው ላለፈ፣ ለተደበደቡ እንዲሁም የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ህዝቡ ሃዘኑን እንዲገልጽ በመጪው እሁድ በሚደረገው ታላቁ ሩጫ ላይ የሚሮጡ ተሳታፊዎች ጥቁር ሪቫን አድርገው እንዲሮጡ ጥሪ ማስተላለፉ የሚታወቅ ነው።
Tuesday, November 19, 2013
Anti Racism does not have all the answers
Norwegian racism, anti racism at its best. But anti-racism becomes destructive when it will dictate immigration policy.
Rune Berglund Steen from Centre against Racism think I take racism for granted and will indulge me for it by reducing refugee immigration. Racism and xenophobia must not be a pretext for migration resistance, he said.
Monday, November 18, 2013
Appelant arrested in Ethiopia
One of our main guests, Yilikal Getnet, for Saturday's demonstration is put under house arrest. He was to meet Norwegian Foreign Ministry and attend the big folk festival in Stavanger on Saturday at 13 We suspect that Blue Party leader's phone has been monitored and as he was leaving for the airport, he was placed under house arrest.
We are shocked but not surprised. This is enough proof of how the Ethiopian authorities gag people. They call themselves democratic, but it is at best in name. Again stop the political leaders in ways that violate human rights.
Fighting for 331 Ethiopians
In two years, the RIA had high impact in Ethiopia matter. Here's why:
Two years ago, Norway more than 500 long pending Ethiopians. Some had already then waited for 12-17 years.
Wednesday, November 13, 2013
ENTC condemns the barbaric crimes by the Saudis!
The Ethiopian National Transitional Council (ENTC) leadership and all its members are outraged
by the current unspeakable crimes that are being committed on our Ethiopian brothers and
sisters in Saudi Arabia. Our citizens are being brutally murdered, beaten and thrown to jail. In
addition to this, we are particularly saddened by the outrageous and barbaric acts of organized
youth gangs who single out Ethiopians, beat and force out men from their homes and rape
vulnerable Ethiopian women. ENTC strongly condemns these brutal actions by Saudi security
forces and organized youth gangs and extends its heartfelt sorrow for the victims.
by the current unspeakable crimes that are being committed on our Ethiopian brothers and
sisters in Saudi Arabia. Our citizens are being brutally murdered, beaten and thrown to jail. In
addition to this, we are particularly saddened by the outrageous and barbaric acts of organized
youth gangs who single out Ethiopians, beat and force out men from their homes and rape
vulnerable Ethiopian women. ENTC strongly condemns these brutal actions by Saudi security
forces and organized youth gangs and extends its heartfelt sorrow for the victims.
የኢትዮጵያ መንግስት በሳዑዲ አረቢያ እየተፈጸመ ያለውን ግድያን አስመልክቶ በአ.አ ሰልፍ መውጣትን አልደግፍም አለ

“በዜጎቻችን ጉዳይ ከማንም ጋር አንደራደርም” – ሰማያዊ ፓርቲም
‹ከእናንተ በፊትም ሌሎች ዜጎች ደብዳቤ ይዘው መጥተው ተከልክለዋል ስለዚህ ለእናንተም አይቻልም›አቶ ማርቆስ ብዙነህ
የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብዳቤውን አቶ ማርቆስ ቢሮ አስቀምጠው ወጥተዋል፡፡
‹ከእናንተ በፊትም ሌሎች ዜጎች ደብዳቤ ይዘው መጥተው ተከልክለዋል ስለዚህ ለእናንተም አይቻልም›አቶ ማርቆስ ብዙነህ
የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብዳቤውን አቶ ማርቆስ ቢሮ አስቀምጠው ወጥተዋል፡፡
መንግስት የሌለው ህዝብ አገሩ ‹‹መንግስት›› በውጭ ደግሞ ሌሎች ይገድሉታል፣ ያስሩታል፣ ይደበድቡታል……፡፡

ትልቁ የስልጣን ማማ ላይ ቆሞ አገርና የሚመራ (የሚገዛ አይደለም) የፖለቲካ አካል መንግስት ነው፡፡ ለዜጎቹ ጥቅም፣ ለአገር ደህንነትና ሰላም፣ ብልጽግና ሳይሆን ለስልጣኑና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚባዝን የፖለቲካ ቡድን ግን በምንም መስፈርት መንግስት ብሎ መጥራት አይቻልም፡፡ ለእኔ ኢህአዴግም እነደዚህ ነው፡፡ መንግስት የሚያሰኘውን መስፈርት መካከል አንድም ነገር አሟልቶ አይቼው አያውቅም፡፡
Tuesday, November 12, 2013
Fairness in Immigration Policy (RIA)
Large demonstration in Stavanger
Saturday 16 November 13 at the Arneageren (front cinema / library) we gather for celebration for a fairer asylum policy. Here is the program:
We are pleased to have the head of the support association for Neda, Heidi summit.
ዜጎቹ በአረብ አገር እንደውሻ ሲታደኑ ወያኔ የዝሆን ጆሮ ይስጠኝ ብሏል
ከሳምንት በፊት እዚህ ኖርዌይ አንድ የደቡብ ሱዳን ተወላጅ ነው የሚባል ሰው ፣ የስደተኝነት ጥያቄው አሉታዊ መልስ እንዳሰጠው አውቆ ከከራረመ በኋላ ፣ እንደ ነገ ከመጣበት አግር ወደ እስፔን ሊመለስ በፖሊሶች ዝግጅቱ አልቆ ሳለ መረጃውን ከየት እንዳወቀ ባልታወቀ ምክንያት ፣ ክተጠለለበት ካምፕ ወጥቶ አውቶብስ ይዞ እንደወጣ ፣ ሰይጣን ጆሮው ላይ ምን ሹክ እንዳለው ሳይታወቅ ፣ ከካምፑ ይዞት በወጣው ቢለዋ ፣ አውቶቡሱን አግዶ በአውቶቡስ ውስጥ ያሉትን ሶስት ሰዎች ይገድላል ፡፡
Monday, November 11, 2013
Asylum seekers and crime
The choir that constantly wants stricter penalties and closed reception brings us no closer to the solution of problems.
Last Saturday wrote NRK journalists Arild Opheim and Elin Ruhlin Gjuvsland an article in Dagbladet on their investigations of two people who had robbed them earlier.
Friday, November 8, 2013
VERY CRITICAL OF CLOSED RECEPTION
The agreement between the four bourgeois parties it is intended to increase the use of closed reception centers for asylum seekers criminals but also for asylum seekers who have been refused asylum and awaiting his return home.
We are ready for November 14-16,2013 demonstration in Stavanger!!! Are you ready???

Ethiopian must join together to stop the serious international human rights law violation which are endangering the very survival of the people of Ethiopia which thousand have been internally and externally displaced due to the human rights abuses and luck of freedom of speech.
የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከፍተኛ የአመራር አባላትላይ ታቅዶ የነበረ የመግደል ሙከራ ከሸፈ
በጠቅላይ ሚንስትር ተብየው ሃይለማሪያም ደሳለኝ እውቅናና ትእዛዝ የግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ታጋዮች በሚገኙበት ቦታ ድረስ
ነፃነት ከባቡር መንገድ በላይ ነው፡ ነፃነት ከበድን ህንፃ በላይ ነው
ነፃነት በምንም መንገድ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም!!

ገዢው ፓርቲ እና የፓርቲው ሎሌወች በተቆጣጠሩዋቸው ሚዲያዎች ልፍለፋቸውን ተያይዘዋል፡፡ ልፍለፋቸው ተመሳሳይና አሰልቺ ነው፡፡
Wednesday, November 6, 2013
We are ready for Stavanger 15 November demonstration!!! Are you ready???
Ethiopian must join together to stop the serious international human rights law violation which are endangering the very survival of the people of Ethiopia which thousand have been internally and externally displaced due to the human rights abuses and destruction of homes,crops,cattle and livelihood in Ethiopia.
በተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃቶች ሊደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ቅደመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ መላው ህብረተሰብና የፀጥታ ሃየሎች ሁኔታውን በንቃት በመከታተል ከፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ጋር በትብብር እንዲሰሩም ጥሪውን አስተላለፏል፡፡
What’s Weird About Norway
A touchy-feely guy’s view of a touchless, feel-less nation
Norwegians are weird. I say this out of affection. I’m half Norwegian. I’ve lived in Norway for years at a time, and I’ve visited many, many times before. My most recent visit was brief. It was June. It was cold. It was expensive. And I didn’t get any major stories out of it. But it did remind me of all the bizarre habits and peculiarities of the Norwegian people.
አሰቌቈ የ ስብአዊ መብት ረገጣ በ ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ መንግስት የኖርዌይንና የስዊዲን መንግስታት በዋና ከተሞቻቸው ላይ በልማት ነክ ጉዳዮች ዙሪያ ለማነጋገር በውጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ በኩል ያቀረበውን ጥያቄ ሁለቱም አገሮች አልተቀበሉትም። የሁለቱ አገሮች መንግስታት በኢትዮጵያ መንግስት ከቀረቡት የልማት አጀንዳዎች ይልቅ በዋናነት ማንሳት የሚፈልጉተን የሰብዓዊ መብት ጉዳዮችን በመሆኑና የልማት ጉዳዮችን በአምባሳደሮቻቸው በኩል ማሳወቅ እንደሚቻል በማስረገጥ ጥያቄውን አጣጥለውታል።
Psychiatrist fear that closed reception will lead to more violence
Closed reception centers for asylum seekers to be sent out of the country, can lead to more violence and antisocial behavior, think psychiatrist Basilier Aina Vaage
Vaage, who is chief of child and adolescent psychiatry at Stavanger University Hospital, believes there is a very big challenge in itself to come to Norway, to be afraid, to have a story in your luggage, be heard, believed and dare to trust people . To introduce closed reception will make the situation even worse for asylum seekers who have been refused, she says.
Asylum seekers are checked for tuberculosis, but not for mental disorders
UDI-Frode Forfang admits that newly arrived asylum seekers are not examined to detect possible trauma or mental illness.
Neither the Immigration and Hero, who owns reception in Årdal where the triple murder accused 30-year-old lived, had perceived that he could be dangerous or mentally ill. His mental health is probably not investigated in Norway.
Neither the Immigration and Hero, who owns reception in Årdal where the triple murder accused 30-year-old lived, had perceived that he could be dangerous or mentally ill. His mental health is probably not investigated in Norway.
Norway today
Ambassador question the nationality of the accused's triple murderBol .Wek Agoth , South Sudan's ambassador to Norway , | |
|
በተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃቶች ሊደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ቅደመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ
አልሸባብ የሽብር ጥቃት ሊፈፅም ነው ሲል የኢትዮጵያ መንግስት ህዝቡን አስፈራራ ይህንን ያለው የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የተባለው የወያኔ ልሳን ሲሆን የብሔራዊ መረጃና ደህንነትን ጠቅሶ እንደነገረን «የሽብር ጥቃት ዝግጅት መኖሩን የሚመለከት አስተማማኝ መረጃ ደርሷል» ብሎናል። ተቀብለናል ጥያቄ እንጠይቃለን።
Tuesday, November 5, 2013
ኢህአዴግ የቀድሞው የአፈና ገመዱ መንተቡን የሚያሳዩ ምልክቶች መታየታቸውና አለመተማመን መንገሱ ተጠቆመ
በህወሃት ውስጥ የዕርቅ ሃሳብ መነሳቱ ተሰማ
“የኢህአዴግ የአፈና ገመድ ነትቧል፣ ድርጅቱ ተናግቷል”
ኢትዮጵያ ግራ በሚያጋባና ሊተነበይ በማይችል የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ መገኘቷን ያመኑ የህወሃት ሰዎች መካካል የእርቅ ሃሳብ ላይ ለማተኮር እቅድ እንዲያዝ ሃሳብ ማንሳታቸው ተሰማ። ኢህአዴግ የቀድሞው የአፈና ገመዱ መንተቡን የሚያሳዩ ምልክቶች መታየታቸውና አለመተማመን መንገሱ ተጠቆመ።
One of the Tigrai People’s Liberation Front’s founder Sebhat Nega lying right through his teeth
I listened the interview of Sebhat Nega on Sunday, October 20, 2013 with Dereje Desta of ZeEthiopia newspaper. In case you missed it visithttp://zethiopia.com/Sibehat%20Nega%20Zethiopia%20interview
During this interview, Sebhat brushed aside in his effort to deceive the hard truth of the past and present political events of Ethiopia. His outright denial of reality and his annoying gut during the entire interview period would drive listeners crazy. He spent his time trying to convince listeners that things are not really worse as they seem.
Ethiopian opposition claims rampant abuse (Aljazeera)
Opposition party says more than 150 of its members have suffered abuse at hands of Ethiopian security officials.

Negasso Gidada, the UDJ party chief, centre, has urged the government to stop abusing his party members [EPA]
Ethnic Politics and Individual Rights: An Alternative Vision for Ethiopia
“The Constitution is not an instrument for the government to restrain the people, it is an instrument for the people to restrain government.” Patrick Henry
The prevailing assumption, which originates from the ideologues of ethnic politics, is that identity politics is a direct consequence of social inequalities resulting from the political or/and economic marginalization of groups of people defined by linguistic, racial, cultural, or religious particularisms.
The prevailing assumption, which originates from the ideologues of ethnic politics, is that identity politics is a direct consequence of social inequalities resulting from the political or/and economic marginalization of groups of people defined by linguistic, racial, cultural, or religious particularisms.
International Commission of Jurists (ICJ): Ethiopian Leaders to Face a Trial for Genocide
The International Commission of Jurists (ICJ) reported to have begun to work to bring Ethiopian authorities to justice for having committed a genocide in the Ogaden region.
Asylum seekers is a ticking time bomb.
Psychiatrist about stabbing in Ha: - I'm not surprised

She believes unaccompanied asylum seekers is a ticking time bomb. - Now something must be done before it happens again, says psychiatrist.
She believes unaccompanied asylum seekers is a ticking time bomb. - Now something must be done before it happens again, says psychiatrist.
Aina Base Lier Vaage working as a psychiatrist at Stavanger University Hospital. She is also one of the country's foremost experts on young asylum seekers who come to the country.
አንድነት ፓርቲ የመጀመሪያውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሪፖርት ይፋ አደረገ

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ሕግና ሰብዓዊ መብት ቋሚ ኮሚቴ ያዘጋጀውን በአገሪቷ ውስጥ ተከሰቱ የሚላቸውን የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን
Sunday, November 3, 2013
አርቲስት ደበበ እሸቱ ባለው የፖለቲካ ተሳትፎ ምክንየት ብሔራዊ ትያትር እንዳይገኝ እና ስሙ እንዳይጠራ ተወሰነበት

አርቲስት ማለት በተፈጥሮ ያገኘውን ጸጋ ተጠቅሞ መልእቱን ማስተላለፍ የሚችል በስዕል፣ በሙዚቃ፣ በስነጽሁፍ፣ በቲያትር…
ሕዝባዊ መሰረት ያለው ፓርቲ ህዝቡን አይሰልልም!
የመብራት መጥፋት ዋናው ችግር የ”ጠባቂነት” ባህል ነው!
የኤሌክትሪክ ኃይል በየግቢያችን ልናመነጭ ነው!
የኤሌክትሪክ ኃይል በየግቢያችን ልናመነጭ ነው!

እውነቱን ልንገራችሁ አይደል—-ያሳለፍነው ሳምንት የአግራሞት ነው፡፡ የአሜሪካንን የስልክ ጠለፋና የስለላ ጦስ ሰማችሁልኝ አይደል? እንዴ — አንድዬን ብቻ እኮ ነው ያልሰለለችው! (የሚጠለፍ ስልክ የለማ!) እኔማ ምን እንደመሰለኝ ታውቃላችሁ?
ብሄራዊ ጭቆናን የማስወገድ ትግሉ ለአንድ ብሄር (ወይ ግለሰብ) የሚተው የግል ስራ አይደለም።

ኢትዮዽያውያን ዘረኞች አይደለንም፤ በዘር አልተለያየንም። ኢትዮዽያ ዉስጥ የተለያየ ዘር የለም። ዘራችን አንድ ነው፤ የሚለያየው ቋንቋችን ነው። የተለያየ ቋንቋ (ና እምነት) አለን። የተለያየ ቋንቋ መኖር ደግሞ ባህሪያዊ ነው። የተለያየ ቋንቋ መኖር በራሱ ችግር አይደለም።
Friday, November 1, 2013
ጄኔራል ፋንታ በላይ እና የግንቦት 8/1981 ኩዴታ ( video)
በዚህ የሁለት ደቂቃ ቪዲዮ ላይ የሚታዩት ሜጀር ጄኔራል ፋንታ በላይ ናቸው። ጄኔራል ፋንታ ግንቦት 8/1981 ተሞክሮ የከሸፈውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በማቀነባበር ከፍተኛ ሚና እንደተጫወቱ በሰፊው ተነግሯል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የወጡት የህትመት ውጤቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል ( ቪዲዮውን ለማየት ይህንን ሊንክ ይክፈቱ ፡፡
ስለ ኖርዌይ፤ ስደተኞችና የኢትዮጲያ መንግስት ሰላዮች ማን ይናገር ?
መቀመጫዉን ሮም-ኢጣሊያ ያደረገዉ አፍሪቃዉያን ስደተኞችን የሚረዳዉ አበሻ ኤጀንሲ የተሰኘዉ ግብረሰናይ ድርጅት ኃላፊ ስደተኞችን በመርዳት ስም የሚቀርቡ የኤርትራ መንግስት ሰላዮች መኖራቸዉን አጋለጡ።
Subscribe to:
Posts (Atom)